Skip to content

Vacancy(Gemshu Beyene Construction PLC)

    Gemshu Beyene Construction PLC

    Full Time ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ
    ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ,
    Addis Ababa, Ethiopia Addis Ababa
    March 22, 2023 – April 2, 2023

    የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ
    JOB REQUIREMENT
    የት/ደረጃና ዓይነት: ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በህንፃ ግንባታ ምህንድስና
    የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ማስተርስ/ያለው/ት
    የሥራ ልምድ: በሙያው 14/12 ዓመት የሰራና ከዚህ ውስጥ ፡-
    በስነ ህንፃ ስራ ላይ ለ8 ዓመት የሰራ፣ Electromechanical
    design ሙያ ኖሮት ቢያንስ 15 ወለል ያለው እና ከዚያ በላይ በሆነ
    2(ሁለት) የሆቴል ህንፃ ላይ በፕሮጀክት ስራ አስኪያጅነት የሰራ/ች
    የስራ ቦታ: አዲስ አበባ

    የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ
    JOB REQUIREMENT
    የት/ደረጃና ዓይነት: ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ በሲቪል ምህንድስና ወይም
    በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት ወይም በተዛማጅ የሙያ መስክ የመጀመሪያ /ሁለተኛ ዲግሪ ያለው/ት
    የሥራ ልምድ: በሙያው ቢያንስ 14/12 ዓመት የሰራ/ች ከዚህ
    ውስጥ 3/2 ዓመት በኃላፊነት በERA መንገዶች ፕሮጀክት ላይ
    የሰራ/ች
    የስራ ቦታ: ፕሮጀክት

    የቢሮ መሐንዲስ ኃላፊ
    JOB REQUIREMENT
    የት/ደረጃና ዓይነት: በሲቪል ምህንድስና የመጀመሪያ ዲግሪ/ ማስተርስ ያለው/ት
    የሥራ ልምድ: በታወቀ የኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ በሙያው
    ቢያንስ 10/8 ዓመት የሰራ/ች
    ብዛት: 2
    የስራ ቦታ: ፕሮጀክት

    HOW TO APPLY
    ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና
    የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒውን ከማመልከቻ
    ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር)
    ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት 2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል
    አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት መመዝገብ የምትችሉ
    መሆኑን እንገልፃለን ፡አድራሻ ፡- ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት
    ሬስቶራንት አጠገብ ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤
    ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ
    Tele
    0116621182
    ገምሹ በየነ
    ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

    Read more job vacancies

    https://constructioninethiopia.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs