Ethiopian Construction Design & Supervision Works
Corporation Transport Design & Supervision Works Sector
ASSISTANT RESIDENT
ENGINEER/ CIVIL ENGINEER IV
Contract ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ
በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ, SSNPR, Ethiopia Chuchura,
Project, SNNPR May 14, 2023 – May 26, 2023.Const. & Architecture – Engineering – Management
JOB REQUIREMENT
Required qualification: MSC/BSC Degree in Civil
Engineering or Construction Technology and Management
Over all Experience: Minimum of 8/10 Years of experience in road/railway construction and/or Design Projects
Specific Experience: At least 4 Years Experience Project
Manager / Resident Engineer and Project Coordinator
in road construction, upgrading or rehabilitation
projects . or Ass. Resident Engineer asphalt
concrete road Project
Place of work: Chebera Churchura Project
HOW TO APPLY
ከላይ የተጠቀሱ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ
ልምድ ማስረጃቸውን ዋናውንና ከማይመለሰ ኮፒ፣ ካሪኩለም ቪቴ ጋር ይዘው ማስታወቂያው ለመጀመሪያ ጊዜ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ ቀናት ሜክሲኮ፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጀርባ በሚገኘው ቢሮ አንደኛ ፎቅ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡ የሚያዘው የስራ ልምድ ከምረቃ
በኋላ ያለው መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ዐ11 8549078
ፖ.ሣ.ቁ 41726
በኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
የትራንስፖርት ዲዛይንና ቁጥጥር ስራዎች ዘርፍ
Read more job vacancies