Skip to content

vacancy (Gemshu Beyene Construction PLC)

    Gemshu Beyene Construction PLC

    ማቴሪያል መሐንዲስ
    Full Time ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ
    ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ ፎቅ,
    አዲስ አበባ, Ethiopia Project April 27, 2022 – May 11, 2022 Const. & Architecture – Engineering

    JOB OVERVIEW

    JOB REQUIREMENT
    የት/ደረጃና ዓይነት: በሲቪል ምህንድስና/ጂኦሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪ
    ያለው/ት
    የሥራ ልምድ: በሙያው ቢያንስ 6 ዓመት የሠራ/ች
    ብዛት: 2
    የሥራ ቦታ: ፕሮጀክት

    HOW TO APPLY
    ከዚህ በላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች
    የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ
    ኮፒውን ከማመልከቻ ጋር በማያያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን
    ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ በዋናው መ/ቤት
    2ኛ ፎቅ የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በመገኘት
    መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡
    አድራሻ ፡- ቦሌ መሰናዶ ት/ቤት ጎን በእምነት ሬስቶራንት አጠገብ
    ፤ኦሮሚያ ኢንተርናሽንል ባንክ ጨፌ ቅርንጫፍ ያለበት፤ ጂ.ቲ ህንፃ 2ኛ
    ፎቅ

    0116621182
    ገምሹ በየነ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ
    የተወሰነ የግል ማህበር

    Read more job vacancies

    https://constructioninethiopia.com/category/jobs

    https://constructionproxy.com/ethiopian-construction-jobs